ሀምሌ 17/2017ዓ.ም በ4ኛ ዙር ትምህርት ለትውልድ መርሀግብር በሌተናል ኮሌነል አብዲሳ አጋ ቅድመ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት የኩሽና ማስፋፋት ስራ ከወረዳ 3 አመራሮች ጋር በጋራ በመሆን አስጀምረናል።ለዚህ ተግባር መሳካት የግብዓት ድጋፍ ላደረጉልን
1.ለወረዳ 3 ት/ጽ/ቤት
2.ለወረዳ 3 ዋና ስራ አስፈፃሚ 3.ለአፍሪካ ብርሀን ት/ቤት አስተዳደር የላቀ ምስጋና እናቀርባለን!!!